በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረኤሊያስ ወረዳ የአበሸብ ቀበሌ ነዋሪዎች በአካባቢ ቁጥጥር ስራ ላይ! / news / By admin የአበሸብ ቀበሌ ማህበረሰብ ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በመለየት፣ በማፋሰስ፣ በመረበሽና በማዳፈን የወባ በሽታን በመከላከል ላይ ይገኛል፡፡