በደብረኤልያስ ወረዳ አበሸብ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤ/ት ተማሪዎች በጤና ልማትና ፀረ ወባ ማኅበር አስተባባሪነት እየተከበረ ያለውን የወባ ሳምንት ምክንያት በማድረግ በአካባቢያቸው ዉሃ ያቆሩና ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ቦታወችን በመረበሽ፣ በመበጥበጥ እንዲሁም በማፋሰስ እያከበሩ ነው፡፡

በደብረኤልያስ ወረዳ አበሸብ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤ/ት ተማሪዎች በጤና ልማትና ፀረ ወባ ማኅበር አስተባባሪነት እየተከበረ ያለውን የወባ ሳምንት ምክንያት በማድረግ በአካባቢያቸው ዉሃ ያቆሩና ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ቦታወችን በመረበሽ፣ በመበጥበጥ እንዲሁም በማፋሰስ እያከበሩ ነው፡፡