በባሶሊበን ወረዳ አራቱ አምባ ቀበሌ የሚገኘውንና ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ የሆነውን ረግረጋማ ቦታ ማህበረሰቡ በማፋሰስና በመረበሽ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ላይ ይገኛል!

በባሶሊበን ወረዳ አራቱ አምባ ቀበሌ የሚገኘውንና ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ የሆነውን ረግረጋማ ቦታ ማህበረሰቡ በማፋሰስና በመረበሽ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ላይ ይገኛል!