ጤና፣ ልማትና ፀረ-ወባ ማኅበር በ Psychosocial Support እና Psychological First Aid ላይ ያተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ::
ማኅበሩ በኮምቦልቻ ከተማ እየተገበረ ባለው የስነ-ተዋልዶ ጤናና ፆታዊ ጥቃት መከላከልና መቆጣጠር ፕሮጀክት ታላሚዎች ከሆኑት የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች እና ከማኅበሩ ሰራተኞች መካከል ለተመረጡ 20 ሰልጣኞች ከየካቲት 17 እስከ የካቲት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ለ 4 ተከታታይ ቀናት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአቅም ግምባታ ማዕከል የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ ፡፡ በስልጠናው ወቅት ሰልጣኞች በንድፈ ሃሳብ ደረጃ ያገኙትን እውቀት …